እንኳን ደህና መጡ

ፈለገ ሰላም ሰ/ት/ቤት

ግባ

13ኛው ማዕዶት ለኢትዮጵያ

13ኛው ማዕዶት ለኢትዮጵያ

ልዩ ኦርቶዶክሳዊ የኪነ ጥበብ መርሐግብር
“ሠናይ ውእቱ ለነ ሀልዎ ዝየ” ማቴ.፲፯፥፬
"በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው"   ማቴ 17÷4
ቀን:- ነሐሴ 11 እለተ እሑድ
ቦታ:- በሚሊኒየም አዳራሽ
ሰዓት:- ከቀኑ 6 ሰዓት ጀምሮ
መግብያ 200.00 ብር
ገቢው :- ነገን ዛሬ ለምንሰራበት የፈረንሳይ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን ሰ/ት/ቤት አብነት ት/ቤት ለሚያስተምርበት መማርያ ህንፃ

ትኬቶቹን ለማግኘት    👉#በቴሌ_ብር
እንዲሁም
- መገናኛ በቴልሔም ፕላዛ ካንጋሮ ጫማ
- መርካቶ ራጉኤል ልዳ መዝሙር ቤት
- አስኮ ኪያ በርገር
- ሳሪስ አቦ አርጋኖን ንዋየት ቅድሳት መሸጫ
- አልፋ ጥበብ ቦሌ መድኃኔዓለም አለምነሻ ፕላዛ 3ኛ ፎቅ
- ልደታ ጽናጽል መዝሙር ቤት
- ዑራኤል ቤተ መርቆርዮስ መዝሙር ቤት
- ቅዱስ ቂርቆስ ቤተክርስቲያን ጎዶልያስ
መዝሙር ቤት
🏢አሐዱ ባንክ
- አሐዱ ባንክ መስቀል አደባባይ ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ አምስት ኪሎ ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ኮተቤ ማርያም ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ሰዓሊተ ምሕረት ቤተክርስቲያን ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ቦሌ መድኃኔዓለም ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ቦሌ ማተሚያ አፍሪካ ጎዳና ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ሣርቤት አፍሪካ ሕብረት ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ አያት ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ጊዮርጊስ ምንልክ አደባባይ ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ለቡ ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ፈረንሳይ አቦ ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ጎሮ ቅርንጫፍ
ከትኬት ጋር በተገናኘ መረጃ ለማግኘት
📞0973406517📲
📞0913079581📲
📞0921604611📲